ስለ ኢየሱስየሚጠየቁ ጥያቄዎችናመልሶቻቸው/ምን ማድረ ግ አ ለ ብኝ?

ከGospel Translations Amharic

(በ2ቱ እትሞቹ ዘንድ ያለው ልዩነት)
ዘልለው ለመሐድ፦የማውጫ ቁልፎች, ፍለጋ
(አዲስ ገጽ ፈጠረ፦ «{{info|For Your Joy/What Should I Do?}}<br> :አንድ ሰው ወደሱ እየሮጠ መጣ፤ በፈቱም በጉልበቱ ተንበርክኮ፣ ‹‹ቸር መ...»)
መስመር፡ 6፦ መስመር፡ 6፦
*ከኃጢአት ሐሰተኛ ተስፋዎች ተለይ  
*ከኃጢአት ሐሰተኛ ተስፋዎች ተለይ  
-
*ከበደለኛነት፣ ከቅጣትና ባርነት እንዲያድንህ ኢየሱስን ጠይቀው፡- ‹‹የጌታን
+
*ከበደለኛነት፣ ከቅጣትና ባርነት እንዲያድንህ ኢየሱስን ጠይቀው፡- ‹‹የጌታን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል›› (ሮሜ 1ዐ፡13)
-
ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል›› (ሮሜ 1ዐ፡13)
+
*ተስፋህን ሁሉ፣ እግዚአብሔር በኢየሱሱ በኩል ያንተ በመሆኑ ላይ ማኖርን ጀምር፡፡
-
*ተስፋህን ሁሉ፣ እግዚአብሔር በኢየሱሱ በኩል ያንተ በመሆኑ ላይ ማኖርን
+
*የኃጢአትን ተስፋዎች ኃይል፣ ከሁሉ በላቀው የእግዚብሔር ተስፋዎች እርካታ አፍርሳቸው፡፡
-
ጀምር፡፡
+
*ነፃ የሚያወጡህን በጣም ክቡርና በጣም ትልቅ ተስፋዎች ለመረዳት መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ ጀምር፣ (2ጴጥሮስ 1፡3-4)
-
*የኃጢአትን ተስፋዎች ኃይል፣ ከሁሉ በላቀው የእግዚብሔር ተስፋዎች
+
*መጽሐፍ ቅዱስ አማኝ ወደሆነች ቤተክርስቱያን ሂድና፣ ከሁሉም በላይ ኢየሱስን ከሚያከብሩ ሌሎች ሰዎች ጋር በማምለክ አብረሃቸው ማደግ ጀምር (ፍሊጵስዩስ 3፡7)
-
 
+
-
እርካታ አፍርሳቸው፡፡
+
-
 
+
-
*ነፃ የሚያወጡህን በጣም ክቡርና በጣም ትልቅ ተስፋዎች ለመረዳት
+
-
 
+
-
መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ ጀምር፣ (2ጴጥሮስ 1፡3-4)
+
-
 
+
-
*መጽሐፍ ቅዱስ አማኝ ወደሆነች ቤተክርስቱያን ሂድና፣ ከሁሉም በላይ
+
-
 
+
-
ኢየሱስን ከሚያከብሩ ሌሎች ሰዎች ጋር በማምለክ አብረሃቸው ማደግ ጀምር (ፍሊጵስዩስ 3፡7)  
+
<br>
<br>

እትም በ20:19, 20 ኤይፕርል 2018

Related resources
More By John Piper
Author Index
More About The Gospel
Topic Index
About this resource
English: For Your Joy/What Should I Do?

© Desiring God

Share this
Our Mission
This resource is published by Gospel Translations, an online ministry that exists to make gospel-centered books and articles available for free in every nation and language.

Learn more (English).
How You Can Help
If you speak English well, you can volunteer with us as a translator.

Learn more (English).

By John Piper About The Gospel
Chapter 8 of the book ስለ ኢየሱስየሚጠየቁ ጥያቄዎችናመልሶቻቸው

Translation by Desiring God


አንድ ሰው ወደሱ እየሮጠ መጣ፤ በፈቱም በጉልበቱ ተንበርክኮ፣ ‹‹ቸር መምህር ሆይ፣ የዘላለምን ሕይወት ለመውረስ ምን ማድረግ ይገባኛል›› አለው
ማርቆስ 1ዐ፡17
እየተንቀጠቀጠም በጳውሎስና በሲላስ እግር ላይ ወደቀ፤ ... እናንተ ሰዎች እድን ዘንድ ምን ላድርግ›› አላቸው፡፡ እነርሱም ‹‹በጌታ በኢየሱስ እመን፤ አንተም ቤተሰቦችህም ትድናላችሁ›› አሉት፡፡
ሐዋርያት ሥራ 16፡29-3ዐ